"ካናዳ በምንም ዓይነት መልኩ የአሜሪካ አካል አትሆንም" ሲሉ ተመራጩ የካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ተናገሩ ካናዳ "በዘመኗ ከፍተኛ ቀውስ" ውስጥ ትገኛለች ሲሉ የሀገሪቱ ገዥ ሊበራል ፓርቲ መሪ ሆነው የተመረጡት ማርክ ካርኒ ተናግረዋል፡፡ ተመራጩ የካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ "ያልተገባ ቀረጥ" ካናዳ ላይ በመጣል ኢኮኖሚዋን ለማዳከም እየጣሩ ነው ብለዋል። ከዚህ ቀደም የካናዳ ባንክ ገዥ በመሆን ያገለገሉት ማርክ ካርኒ፤ ጀስቲን ትሩዶን ተክተው የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን በትላንትናው እለት ተሾመዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
"ካናዳ በምንም ዓይነት መልኩ የአሜሪካ አካል አትሆንም" ሲሉ ተመራጩ የካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ተናገሩ
"ካናዳ በምንም ዓይነት መልኩ የአሜሪካ አካል አትሆንም" ሲሉ ተመራጩ የካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
"ካናዳ በምንም ዓይነት መልኩ የአሜሪካ አካል አትሆንም" ሲሉ ተመራጩ የካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ተናገሩ ካናዳ "በዘመኗ ከፍተኛ ቀውስ" ውስጥ ትገኛለች ሲሉ የሀገሪቱ ገዥ ሊበራል ፓርቲ መሪ ሆነው የተመረጡት ማርክ ካርኒ ተናግረዋል፡፡ ተመራጩ የካናዳ... 10.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-10T17:37+0300
2025-03-10T17:37+0300
2025-03-10T18:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
"ካናዳ በምንም ዓይነት መልኩ የአሜሪካ አካል አትሆንም" ሲሉ ተመራጩ የካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ተናገሩ
17:37 10.03.2025 (የተሻሻለ: 18:14 10.03.2025)
ሰብስክራይብ