አባ ገዳ ጉዩ ቦሩ 72ተኛው የቦረና አባ ገዳ ሆነው ተመረጡበትላንትናው እለት በተካሄደው የስልጣን ርክብብ ሥነ-ሥረዓት 72ኛ አባ ገዳ ሆነው የተመረጡት ጉዩ ቦሩ ስልጣናቸውን ተረክበዋል። አባ ገዳ ጉዮ ቦሩ በስልጣን ዘመናቸው የሕዝቦች አንድነት እንዲጠናከር እና ሰላም እንዲሰፍን አበክረው እንደሚሰሩ ተናግረዋል። አባ ገዳ ጉዩ ለሚቀጥሉት ስምንት ዓመታት የቦረና አባ ገዳ ስርዓትን እንደሚመሩ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
አባ ገዳ ጉዩ ቦሩ 72ተኛው የቦረና አባ ገዳ ሆነው ተመረጡ
አባ ገዳ ጉዩ ቦሩ 72ተኛው የቦረና አባ ገዳ ሆነው ተመረጡ
Sputnik አፍሪካ
አባ ገዳ ጉዩ ቦሩ 72ተኛው የቦረና አባ ገዳ ሆነው ተመረጡበትላንትናው እለት በተካሄደው የስልጣን ርክብብ ሥነ-ሥረዓት 72ኛ አባ ገዳ ሆነው የተመረጡት ጉዩ ቦሩ ስልጣናቸውን ተረክበዋል። አባ ገዳ ጉዮ ቦሩ በስልጣን ዘመናቸው የሕዝቦች አንድነት... 10.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-10T16:43+0300
2025-03-10T16:43+0300
2025-03-10T17:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий