በኮንጎ የደቡብ አፍሪካ ጦር ስምሪት በአፍሪካ ክልላዊ ድርጅቶች ውሳኔ ላይ እንደሚመሠረት የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር ተናገሩ የደቡብ አፍሪካ መከላከያ ሚኒስትር አንጀሊና ሞትሼክጋ "የግምገማ ሂደት በመካሄድ ላይ ይገኛል" ማለታቸውን ዘገባዎች ያመላከቱ ሲሆን፤ የምስራቅ አፍሪካ ማህበረሰብ (ኢኤሲ) እና የደቡብ አፍሪካ ልማት ማህበረሰብ (ሳድክ) የደቡብ አፍሪካ ጦር ስምሪትን አስመልከቶ ዋና ውሳኔ ሰጪዎች መሆናቸውን ገልፀዋል። "ደቡብ አፍሪካ በእነዚህ አካላት አመራር ሰጪነት ትንቀሳቀሳለች፤ የመውጣት ወይሞ የመቆየት ውሳኔው እነዚህ አካላት በሚሰጡት አቅጣጫ እና ውሳኔ ይመሠረታል።" ኢኤሲ እና ሳድክ በምስራቅ ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ስላለው ሁኔታ ለመወያየት በዚህ ዓመት ለሁለተኛ ግዜ የመሪዎች ስብሰባ ለማካሄድ ማቀዳቸውንም ጠቅሰዋል። የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሮናልድ ላሞላ የሳድክ ሰላም አስከባሪ ኃይል አካል የሆነው የሀገሪቱ ጦር ከምስራቅ ኮንጎ በችኮላ እንደማይወጣ ቀደም ሲል ተናግረው ነበር። የደቡብ አፍሪካ ጦር ከኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አይሸሽም ሲሉም ነበር ጨምረው የገለፁት።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በኮንጎ የደቡብ አፍሪካ ጦር ስምሪት በአፍሪካ ክልላዊ ድርጅቶች ውሳኔ ላይ እንደሚመሠረት የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር ተናገሩ
በኮንጎ የደቡብ አፍሪካ ጦር ስምሪት በአፍሪካ ክልላዊ ድርጅቶች ውሳኔ ላይ እንደሚመሠረት የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
በኮንጎ የደቡብ አፍሪካ ጦር ስምሪት በአፍሪካ ክልላዊ ድርጅቶች ውሳኔ ላይ እንደሚመሠረት የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር ተናገሩ የደቡብ አፍሪካ መከላከያ ሚኒስትር አንጀሊና ሞትሼክጋ "የግምገማ ሂደት በመካሄድ ላይ ይገኛል" ማለታቸውን ዘገባዎች ያመላከቱ... 09.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-09T14:10+0300
2025-03-09T14:10+0300
2025-03-09T14:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በኮንጎ የደቡብ አፍሪካ ጦር ስምሪት በአፍሪካ ክልላዊ ድርጅቶች ውሳኔ ላይ እንደሚመሠረት የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር ተናገሩ
14:10 09.03.2025 (የተሻሻለ: 14:44 09.03.2025)
ሰብስክራይብ