የህዳሴ ግድብ በቀን በአማካኝ ከ14 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የዓሳ ምርት እያስገኘ ነው ተባለ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2017 በጀት ዓመት ስምንት ወራት 3 ሺህ 700 ቶን ዓሳ የተመረተ ሲሆን፤ 95 በመቶ የሚሆነው የዓሳ ምርት ከዓባይ ግድብ የተገኘ ነው። ይኼም በቀን በአማካኝ 14 ሺህ 646 ኪሎ ግራም የዓሳ ምርት ይገኛል ማለት ነው ሲል የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የግብርና ቢሮ አስታውቋል። ከዚህ በፊት ይገኝ የነበረው ዓመታዊ የዓሳ ምርት ከ1 ሺህ 200 ቶን ያልበለጠ እንደነበር ተገልጿል። በክልሉ አንድ ኪሎ ግራም ዓሳ 400 ብር እየተሸጠ እንደሆነ የክልሉን የግብርና ቢሮ ኃላፊ ጠቅሶ የመንግሥት ሚዲያ ዘግቧል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የህዳሴ ግድብ በቀን በአማካኝ ከ14 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የዓሳ ምርት እያስገኘ ነው ተባለ
የህዳሴ ግድብ በቀን በአማካኝ ከ14 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የዓሳ ምርት እያስገኘ ነው ተባለ
Sputnik አፍሪካ
የህዳሴ ግድብ በቀን በአማካኝ ከ14 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የዓሳ ምርት እያስገኘ ነው ተባለ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2017 በጀት ዓመት ስምንት ወራት 3 ሺህ 700 ቶን ዓሳ የተመረተ ሲሆን፤ 95 በመቶ የሚሆነው የዓሳ ምርት ከዓባይ ግድብ የተገኘ... 08.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-08T19:44+0300
2025-03-08T19:44+0300
2025-03-08T20:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የህዳሴ ግድብ በቀን በአማካኝ ከ14 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የዓሳ ምርት እያስገኘ ነው ተባለ
19:44 08.03.2025 (የተሻሻለ: 20:14 08.03.2025)
ሰብስክራይብ