የኢትዮጵያ ሴቶች ለሀገራቸው ነፃነት፣ የኢኮኖሚ ዕድገት፣ ማኅበራዊ እሴቶችና ባህሎችን ለማፅናት ያበረከቱት አስተዋፅዖ የላቀ ነው ሲሉ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ተናገሩ ፕሬዝዳንቱ ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በማስመልከት በማሕበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባስተላለፉት የመልካም ምኞት መግለጫ፤ የኢትዮጵያ ሴቶች ለሀገራቸው ነፃነት እና የኢኮኖሚ ዕድገት የላቀ አስተዋጽዖ እንዳበረከቱ ተናግረዋል። "እንቅፋቶችንና ጎታች እሳቤዎችን በመጣል፣ በመላ አቅማቸው የሀገራችን የመዘመን መንገድ ዋነኛ መሪና ተዋናይ መሆናቸው እሙን ነው" ብለዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ሴቶች ለሀገራቸው ነፃነት፣ የኢኮኖሚ ዕድገት፣ ማኅበራዊ እሴቶችና ባህሎችን ለማፅናት ያበረከቱት አስተዋፅዖ የላቀ ነው ሲሉ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ተናገሩ
የኢትዮጵያ ሴቶች ለሀገራቸው ነፃነት፣ የኢኮኖሚ ዕድገት፣ ማኅበራዊ እሴቶችና ባህሎችን ለማፅናት ያበረከቱት አስተዋፅዖ የላቀ ነው ሲሉ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ሴቶች ለሀገራቸው ነፃነት፣ የኢኮኖሚ ዕድገት፣ ማኅበራዊ እሴቶችና ባህሎችን ለማፅናት ያበረከቱት አስተዋፅዖ የላቀ ነው ሲሉ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ተናገሩ ፕሬዝዳንቱ ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በማስመልከት በማሕበራዊ ትሥሥር ገጻቸው... 08.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-08T16:48+0300
2025-03-08T16:48+0300
2025-03-08T17:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኢትዮጵያ ሴቶች ለሀገራቸው ነፃነት፣ የኢኮኖሚ ዕድገት፣ ማኅበራዊ እሴቶችና ባህሎችን ለማፅናት ያበረከቱት አስተዋፅዖ የላቀ ነው ሲሉ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ተናገሩ
16:48 08.03.2025 (የተሻሻለ: 17:14 08.03.2025)
ሰብስክራይብ