‍ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የገቢና ወጪ የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ በቁጥጥር ሥር እንዳዋለ አስታወቀ

ሰብስክራይብ
‍ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የገቢና ወጪ የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ በቁጥጥር ሥር እንዳዋለ አስታወቀ የኮንትሮባንድ እቃዎቹ በድሬዳዋ፣ በሐረር፣ በሽንሌ፣ በደዋሌ፣ የፍተሻ ጣቢያዎች እንዲሁም በደፈጣና በበረራ መያዝና መቆጣጠር እንደተቻለ የፌደራል ፖሊስ ገልጿል። ሕገ-ወጥ የኮንትሮባንድ ንግድ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ላይ ጉዳት የሚያስከትልና ሕጋዊ የንግድ ሥርዓት ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ የሚያሳርፍ በመሆኑ ድርጊቱን ለማስቆም ከሌሎች አካላት ጋር በቅንጅት እየሠራ እንደሚገኝም አስታውቋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦   APK ፋይል ሊንክ  ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0