የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ጋር በቀጣናዊ እና በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙርያ ውይይት አደረጉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ከፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ጋር በደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባ በሀገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት እና በቀጣናዊ የጋራ ጉዳዮች ላይ አርብ እለት ተወያይተዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተላከ መልዕክት ለፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ማስረከባቸውንም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። በተመሳሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ከደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ረመዳን ሞሐመድ አብደላ ጋር ተዋያይተዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ጋር በቀጣናዊ እና በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙርያ ውይይት አደረጉ
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ጋር በቀጣናዊ እና በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙርያ ውይይት አደረጉ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ጋር በቀጣናዊ እና በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙርያ ውይይት አደረጉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ከፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ጋር በደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባ በሀገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት እና... 08.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-08T11:41+0300
2025-03-08T11:41+0300
2025-03-08T12:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ጋር በቀጣናዊ እና በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙርያ ውይይት አደረጉ
11:41 08.03.2025 (የተሻሻለ: 12:14 08.03.2025)
ሰብስክራይብ