የጋናው መሪ ማሃማ ለመጀመርያው የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ክዋሜ ንክሩማህ ከስልጣን መውረድ ተጠያቂው ሲአይኤ ነው አሉ ጆን ድራማኒ ማሃማ በ68ኛው የጋና የነጻነት ቀን በዓል ዝግጅት ላይ ባደረጉት ንግግር፤ ይፋ የሆኑ የአሜሪካ ሰነዶች ማዕከላዊ የስለላ ኤጀንሲ (ሲአይኤ) ንክሩማህ በውጪ በነበሩበት ወቅት ከስልጣን የተወገዱበትን መፈንቅለ መንግሥት እንዳቀነባበረ አረጋግጠዋል ብለዋል። የታሪክ መዛግብቱ "ግልጽ" ናቸው ሲሉ አስረግጠዋል። ፕሬዝዳንቱ በመቀጠልም ሴራው ጋና ለዓመታት እንዳትረጋጋ እንዳደረገ እና የንኩሩማህን የጋና ራዕይ እንዳመከነ ተናግረዋል። ንክሩማህ እ.አ.አ 1966 ወደ ቻይና እና ሰሜን ቬትናም በተጓዙበት ወቅት የሀገሪቱ ወታደራዊ እና ፖሊስ፤ በሲቪል ሰርቪሱ በመታገዝ ባካሄዱት መፈንቅለ መንግሥት ከስልጣን ተነስተዋል። የሲአይኤ የአንጎላ ግብረ ኃይል የቀድሞ ኃላፊ የነበሩት ጆን ስቶክዌል፤ በአክራ የሲአይኤ ሰላዮች "ከሴረኞቹ ጋር የጠበቀ ግንኙነት ነበራቸው" ሲሉ ጽፈዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የጋናው መሪ ማሃማ ለመጀመርያው የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ክዋሜ ንክሩማህ ከስልጣን መውረድ ተጠያቂው ሲአይኤ ነው አሉ
የጋናው መሪ ማሃማ ለመጀመርያው የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ክዋሜ ንክሩማህ ከስልጣን መውረድ ተጠያቂው ሲአይኤ ነው አሉ
Sputnik አፍሪካ
የጋናው መሪ ማሃማ ለመጀመርያው የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ክዋሜ ንክሩማህ ከስልጣን መውረድ ተጠያቂው ሲአይኤ ነው አሉ ጆን ድራማኒ ማሃማ በ68ኛው የጋና የነጻነት ቀን በዓል ዝግጅት ላይ ባደረጉት ንግግር፤ ይፋ የሆኑ የአሜሪካ ሰነዶች ማዕከላዊ የስለላ ኤጀንሲ... 08.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-08T11:17+0300
2025-03-08T11:17+0300
2025-03-08T11:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የጋናው መሪ ማሃማ ለመጀመርያው የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ክዋሜ ንክሩማህ ከስልጣን መውረድ ተጠያቂው ሲአይኤ ነው አሉ
11:17 08.03.2025 (የተሻሻለ: 11:44 08.03.2025)
ሰብስክራይብ