ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል መሆኗ በዓለም ላይ ተፅዕኖ እንድታሳድር እና ቅቡልነቷ እንዲያድግ ያግዛታል ሲሉ የውጭ ጉዳይ ኢኒስቲትዩት ተመራማሪ ተናገሩ በወጭ ጉዳይ ኢኒስቲትዩት ከፍተኛ ተመራማሪ የሆኑት ሃይማኖት እሸቱ፤ የኢትዮጵያ የብሪክስ ተሳትፎ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሀገራዊ ጥቅሟን ከማስጠበቅ ባለፈ በማደግ ላይ ላሉ ሀገራት ለመቆም የሚያስችል መድረክ ፈጥሯል ብለዋል። ኢትዮጵያ በብሪክስ ሕብረት ውስጥ መካተቷ በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚደረጉ ውይይቶች በተለይም በእኩልነት፣ በፍትህ እና በልማት ጉዳዮች ላይ ድምጿ እንዲሰማ ይረዳል የሚል እምነት እንዳላቸው ገልጸዋል።"በማደግ ላይ ያሉ ሀገራትን የጋራ የልማት ጥረት ለማጠናከር እና የደቡብ-ደቡብ ትብብርን ለማጎልበት የብሪክስ አባልነት አስተዋፅኦ ያደርጋል። ከሁሉም በላይ አባልነቱ ለዘላቂ ልማት አማራጭ የፋይናንስ መፍትሄዎችን ለማግኘት በጣም ወሳኝ ሊሆን ይችላል" ሲሉ ተመራማሪው ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል መሆኗ በዓለም ላይ ተፅዕኖ እንድታሳድር እና ቅቡልነቷ እንዲያድግ ያግዛታል ሲሉ የውጭ ጉዳይ ኢኒስቲትዩት ተመራማሪ ተናገሩ
ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል መሆኗ በዓለም ላይ ተፅዕኖ እንድታሳድር እና ቅቡልነቷ እንዲያድግ ያግዛታል ሲሉ የውጭ ጉዳይ ኢኒስቲትዩት ተመራማሪ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል መሆኗ በዓለም ላይ ተፅዕኖ እንድታሳድር እና ቅቡልነቷ እንዲያድግ ያግዛታል ሲሉ የውጭ ጉዳይ ኢኒስቲትዩት ተመራማሪ ተናገሩ በወጭ ጉዳይ ኢኒስቲትዩት ከፍተኛ ተመራማሪ የሆኑት ሃይማኖት እሸቱ፤ የኢትዮጵያ የብሪክስ ተሳትፎ በዓለም... 07.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-07T22:23+0300
2025-03-07T22:23+0300
2025-03-07T22:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል መሆኗ በዓለም ላይ ተፅዕኖ እንድታሳድር እና ቅቡልነቷ እንዲያድግ ያግዛታል ሲሉ የውጭ ጉዳይ ኢኒስቲትዩት ተመራማሪ ተናገሩ
22:23 07.03.2025 (የተሻሻለ: 22:44 07.03.2025)
ሰብስክራይብ