ናይጄሪያ እና ሩሲያ በወታደራዊ እና ቴክኒካዊ ትብብራቸው ዙርያ ተወያዩ በናይጄሪያ ጉብኝት ያደረጉት የሩሲያ ምክትል የመከላከያ ሚኒስትር ዩኑስ-ቤክ ዪቭኩሮቭ፤ ከሀገሪቱ መከላከያ ሠራዊት አዛዥ ክሪስቶፈር ሙሳ ጋር የሁለቱን ሀገራት የመከላከያ ትብብር በማሳደግ ዙርያ መነጋገራቸውን የሩሲያ ኤምባሲ አስታውቋል። ሁለቱ ባለስልጣናት የወታደራዊ እና ቴክኒካዊ ትብብራቸው እድገት አጥጋቢ እንደሆነ መግለፃቸውንም ኤምባሲው ጨምሮ ገልጿል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ናይጄሪያ እና ሩሲያ በወታደራዊ እና ቴክኒካዊ ትብብራቸው ዙርያ ተወያዩ
ናይጄሪያ እና ሩሲያ በወታደራዊ እና ቴክኒካዊ ትብብራቸው ዙርያ ተወያዩ
Sputnik አፍሪካ
ናይጄሪያ እና ሩሲያ በወታደራዊ እና ቴክኒካዊ ትብብራቸው ዙርያ ተወያዩ በናይጄሪያ ጉብኝት ያደረጉት የሩሲያ ምክትል የመከላከያ ሚኒስትር ዩኑስ-ቤክ ዪቭኩሮቭ፤ ከሀገሪቱ መከላከያ ሠራዊት አዛዥ ክሪስቶፈር ሙሳ ጋር የሁለቱን ሀገራት የመከላከያ ትብብር... 07.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-07T21:45+0300
2025-03-07T21:45+0300
2025-03-07T22:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий