የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን አስመልክቶ ወደ ስድስት የተለያዩ ከተምች በሴቶች ብቻ የሚመራ በራራ ሊያካሂድ ነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የንግድ ዘርፍ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ለማ ያደቻ አየር መንገዱ ቀኑን በሴቶች ብቻ በሚመራ በረራ ለ9ኛ ግዜ እንደሚያከብር አስታውቀዋል። አየር መንገዱ ከዛሬ ምሽት ጀምሮ ወደ አቴንስ፣ ሳኦፖሎ፣ ኒው ዴልሂ፣ ዊንድሆክ፣ ዱባይ እና ባህር ዳር በሴቶች ብቻ በሚከወን በረራ የሴቶች ቀንን እንደሚያከብር ገልጿል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን አስመልክቶ ወደ ስድስት የተለያዩ ከተምች በሴቶች ብቻ የሚመራ በራራ ሊያካሂድ ነው
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን አስመልክቶ ወደ ስድስት የተለያዩ ከተምች በሴቶች ብቻ የሚመራ በራራ ሊያካሂድ ነው
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን አስመልክቶ ወደ ስድስት የተለያዩ ከተምች በሴቶች ብቻ የሚመራ በራራ ሊያካሂድ ነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የንግድ ዘርፍ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ለማ ያደቻ አየር መንገዱ ቀኑን በሴቶች ብቻ በሚመራ በረራ... 07.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-07T20:29+0300
2025-03-07T20:29+0300
2025-03-07T20:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን አስመልክቶ ወደ ስድስት የተለያዩ ከተምች በሴቶች ብቻ የሚመራ በራራ ሊያካሂድ ነው
20:29 07.03.2025 (የተሻሻለ: 20:44 07.03.2025)
ሰብስክራይብ