🪖 ኢትዮጵያ ባለፉት ሦስት ወራት ብቻ ከጥይት ሽያጭ 30 ሚሊየን ዶላር ገቢ እንዳገኘች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ገለፁጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሆሚቾ የጥይት ማምረቻ ፋብሪካን በትንትናው እለት ጎብኝተዋል። በዚህም ወቅት ኢትዮጵያ ተተኳሽ ከማምረት አልፋ ወደ ውጭ የመላክ አቅሟን እንዳሳደገች ገልፀዋል።ኢትዮጵያ ክላሽ፣ ብሬን፣ ስናይፐር፣ ዲሽቃ፣ ታንክ እና ሁሉንም ዓይነት መድፎች ከሀገር ውስጥ ፍላጎት ባለፈ ለውጭ ገበያ ማቅረብ እንደቻለችም ተናግረዋል፡፡ ባለፉት ሦስት ወራት ብቻ ከ30 ሚሊየን ያላነሰ ዶላር የጥይት ሽያጭ እንደተፈፀመም ነው ያስታወቁት፡፡ “ከዚህ ቀደም በሀገር ውስጥ ተተኳሽ ጥይቶችን የማምረት ሙከራዎች ቢኖሩም እስከ ዛሬ ሶስት ዓመት ድረስ ከውጭ በማስገባት ላይ ተመሥርታ ቆይታለች። አሁን ኢትዮጵያ በሀገር ውስጥ ተተኳሽ የማምረት አልፎም ወደ ውጭ የመላክ አቅም አሳድጋለች” ሲሉ በማህበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ይፋ አድርገዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
🪖 ኢትዮጵያ ባለፉት ሦስት ወራት ብቻ ከጥይት ሽያጭ 30 ሚሊየን ዶላር ገቢ እንዳገኘች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ገለፁ
🪖 ኢትዮጵያ ባለፉት ሦስት ወራት ብቻ ከጥይት ሽያጭ 30 ሚሊየን ዶላር ገቢ እንዳገኘች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
🪖 ኢትዮጵያ ባለፉት ሦስት ወራት ብቻ ከጥይት ሽያጭ 30 ሚሊየን ዶላር ገቢ እንዳገኘች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ገለፁጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሆሚቾ የጥይት ማምረቻ ፋብሪካን በትንትናው እለት ጎብኝተዋል። በዚህም ወቅት ኢትዮጵያ ተተኳሽ ከማምረት... 06.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-06T16:31+0300
2025-03-06T16:31+0300
2025-03-06T19:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
🪖 ኢትዮጵያ ባለፉት ሦስት ወራት ብቻ ከጥይት ሽያጭ 30 ሚሊየን ዶላር ገቢ እንዳገኘች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ገለፁ
16:31 06.03.2025 (የተሻሻለ: 19:14 06.03.2025)
ሰብስክራይብ