ወደ ዩክሬን የጦር ሠራዊት መላክ “ጦርነቱን እንደመቀላቀል" ይቆጠራል ሲሉ የፈረንሳይ ፖለቲከኛ ተናገሩ አውሮፓውያን ወታደሮችን ወደ ዩክሬን መላክ ማለት ከሩሲያ ወታደሮች ጋር የማይቀር ፍጥጫና የጦርነት ስጋት የሚፈጥር ነው ሲሉ የአውሮፓ ፓርላማ አባል ቲዬሪ ማሪያኒ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።አክለውም ዩክሬንን ከሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል-ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) ወይም አውሮፓ ሕብረት ጋር ማዋሀድ ወደ የማይቀር አደገኛ ግጭት የሚዳርግ እርምጃ ይሆናል ብለዋል። እንደ ማሪያኒ ገለጻ "ደህንነትን ማረጋገጥ የሚቻለው በተለያዩ ሀገራት ቁርጠኝነት ወይም ገለልተኝነት እንጂ ኔቶን በመቀላቀል አይደለም።"በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ወደ ዩክሬን የጦር ሠራዊት መላክ “ጦርነቱን እንደመቀላቀል" ይቆጠራል ሲሉ የፈረንሳይ ፖለቲከኛ ተናገሩ
ወደ ዩክሬን የጦር ሠራዊት መላክ “ጦርነቱን እንደመቀላቀል" ይቆጠራል ሲሉ የፈረንሳይ ፖለቲከኛ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ወደ ዩክሬን የጦር ሠራዊት መላክ “ጦርነቱን እንደመቀላቀል" ይቆጠራል ሲሉ የፈረንሳይ ፖለቲከኛ ተናገሩ አውሮፓውያን ወታደሮችን ወደ ዩክሬን መላክ ማለት ከሩሲያ ወታደሮች ጋር የማይቀር ፍጥጫና የጦርነት ስጋት የሚፈጥር ነው ሲሉ የአውሮፓ ፓርላማ አባል... 06.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-06T17:49+0300
2025-03-06T17:49+0300
2025-03-06T18:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ወደ ዩክሬን የጦር ሠራዊት መላክ “ጦርነቱን እንደመቀላቀል" ይቆጠራል ሲሉ የፈረንሳይ ፖለቲከኛ ተናገሩ
17:49 06.03.2025 (የተሻሻለ: 18:04 06.03.2025)
ሰብስክራይብ