የማክሮን የትናንት ምሽት ንግግር ፀብ ጫሪ ነው ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ተናገሩ ፔስኮቭ አክለውም የኢማኑኤል ማክሮን ንግግር ፈረንሳይ ከሰላም ይልቅ ስለ ጦርነት እያብሰለሰለች ነው የሚል ድምዳሜ ላይ እንድንደርስ ያደርገናል ብለዋል።በተጨማሪም በፕሬዝዳንቱ ንግግር ላይ በርካታ ጉድለቶች እንደነበሩ ጠቁመዋል፦🟠 የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል-ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) ወታደራዊ መሳሪያዎች ወደ ሩሲያ ድንበሮች ስለመጠጋታቸው አልተገለፀም፡፡🟠 ሩሲያ በዚህ ረገድ የምታነሳችው ሕጋዊ ስጋቶች አልተጠቀሱም፡፡ 🟠 ማክሮን የቀድሞው የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ፍራንሷ ኦሎንድ የሚንስክ ስምምነትን ተግባራዊ የማድረግ እቅድ እንዳልነበረ ማመናቸውን አልገለፁም፡፡🟠 እ.አ.አ 2014 የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሀላፊ በወቅቱ የዩክሬን ፕሬዝዳንት ለነበሩት ቪክቶር ያኑኮቪች የደህንነት ዋስትና ሰነድ ቢፈርሙም የአውሮፓ መሪዎቸ እንደከዷቸው ማክሮን በንግግራቸው ያሉት ነገር የለም።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የማክሮን የትናንት ምሽት ንግግር ፀብ ጫሪ ነው ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ተናገሩ
የማክሮን የትናንት ምሽት ንግግር ፀብ ጫሪ ነው ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የማክሮን የትናንት ምሽት ንግግር ፀብ ጫሪ ነው ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ተናገሩ ፔስኮቭ አክለውም የኢማኑኤል ማክሮን ንግግር ፈረንሳይ ከሰላም ይልቅ ስለ ጦርነት እያብሰለሰለች ነው የሚል ድምዳሜ ላይ እንድንደርስ ያደርገናል... 06.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-06T17:11+0300
2025-03-06T17:11+0300
2025-03-06T17:34+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የማክሮን የትናንት ምሽት ንግግር ፀብ ጫሪ ነው ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ተናገሩ
17:11 06.03.2025 (የተሻሻለ: 17:34 06.03.2025)
ሰብስክራይብ