ማክሮን ለራሳቸውም ሆነ ለፈረንሳይ ሚና ለመስጠት እየተፍጨረጨሩ ነው ሲሉ አንድ ተንታኝ ተናገሩ "የማክሮን አመለካከቶች አሁን ካለው የአሜሪካ መንግሥት ጋር ፍጹም ተቃራኒ ናቸው። ማክሮን እና ስታርመር፤ እወነቱ ሀገሮቻቸው ሁለተኛውን የዓለም ጦርነት እንዳላሸነፉ እና ቀሪው የኒውክሌር አቅማቸው ከጦርነቱ በኋላ አሜሪካ ባዋቀረችው ማዕቀፍ ውስጥ ብቻ እንዳለ ማስታወስ አለባቸው" ሲሉ ብራሰልስ በሚገኘው የሲፒአይ ፋውንዴሽን የስትራቴጂክ ተንታኝ እና ዳይሬክተር ፓኦሎ ራፎን ለስፑትኒክ ተናግረዋል።የማክሮን አስተያየት በኧርሰላ ቮን ደር ሌይን ዳግም የመታጠቅ እቅድ ጥርጣሬ ውስጥ የወደቀውን የአውሮፓ ሕብረት ምክር ቤት ይበልጥ ይከፋፍለዋል የሚል ዕምነት እንዳላቸው አክለዋል።"እንደ ጣሊያን፣ ጀርመን፣ ፖላንድ እና ግሪክ ያሉ ሀገራት የደህንነት እና የመከላከያ መርሆችን እና ፍላጎቶችን ምክንያታዊ ባልሆነ መንገድ እየቀላቀሉ የሚገኙትን ማክሮን፣ ስታርመር እና ኧርሰላ ቮን ደር ሌይንን በግልጽ ውድቅ እንደሚያደርጉ መገመት ይቻላል" ሲሉ ራፎን ተናግረዋል። በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ማክሮን ለራሳቸውም ሆነ ለፈረንሳይ ሚና ለመስጠት እየተፍጨረጨሩ ነው ሲሉ አንድ ተንታኝ ተናገሩ
ማክሮን ለራሳቸውም ሆነ ለፈረንሳይ ሚና ለመስጠት እየተፍጨረጨሩ ነው ሲሉ አንድ ተንታኝ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ማክሮን ለራሳቸውም ሆነ ለፈረንሳይ ሚና ለመስጠት እየተፍጨረጨሩ ነው ሲሉ አንድ ተንታኝ ተናገሩ "የማክሮን አመለካከቶች አሁን ካለው የአሜሪካ መንግሥት ጋር ፍጹም ተቃራኒ ናቸው። ማክሮን እና ስታርመር፤ እወነቱ ሀገሮቻቸው ሁለተኛውን የዓለም ጦርነት... 06.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-06T12:32+0300
2025-03-06T12:32+0300
2025-03-06T14:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ማክሮን ለራሳቸውም ሆነ ለፈረንሳይ ሚና ለመስጠት እየተፍጨረጨሩ ነው ሲሉ አንድ ተንታኝ ተናገሩ
12:32 06.03.2025 (የተሻሻለ: 14:46 06.03.2025)
ሰብስክራይብ