ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን አሌክሳንደር ዳርቺዬቭን በዋሽንግተን የሩሲያ አምባሳደር አድርገው ሾሙ

ሰብስክራይብ
ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን አሌክሳንደር ዳርቺዬቭን በዋሽንግተን የሩሲያ አምባሳደር አድርገው ሾሙ ተሿሚው አምባሳደር በሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሰሜን አትላንቲክ ዲፓርትመንት ዳይሬክተር ሆነው አገልግለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ  ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0