ታማኙ የሰቆጣ ባጃጅ አሽከርካሪ ተሳፋሪ ረስቶ የወረደውን 82 ሺህ 265 ብር መለሰበአማራ ክልል ሰቆጣ ከተማ በባጃጅ አሽከርካሪነት የሚሠራው ወጣት ሰለሞን ቢምረው፤ ከተሳፋሪ የተረሳ በኬሻ የተቋጠረ 82 ሺህ ብር ለባለቤቱ መልሷል፡፡ ብሩን ባጃጅ ውስጥ የረሱት ሴት ጉዳያቸውን ለፖሊስ አሳውቀው ገንዘቡን ሲፈልጉ እንደነበር ነው የተነገረው፡፡ አሽከርካሪውም በፊናው ተሳፋሪዋን ሲፈልግ ቆይቶ በመጨረሻም እንደተገናኙና በፖሊስ ፊት ንብረቱን እንደተረካከቡ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ፤ አሽከርካሪው ከአሁን ቀደምም ባጃጁ ውስጥ የተጣለ ሞባይል አግኝቶ ለተሳፋሪ በታማኝነት መመለሱን አስታውሷል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ታማኙ የሰቆጣ ባጃጅ አሽከርካሪ ተሳፋሪ ረስቶ የወረደውን 82 ሺህ 265 ብር መለሰ
ታማኙ የሰቆጣ ባጃጅ አሽከርካሪ ተሳፋሪ ረስቶ የወረደውን 82 ሺህ 265 ብር መለሰ
Sputnik አፍሪካ
ታማኙ የሰቆጣ ባጃጅ አሽከርካሪ ተሳፋሪ ረስቶ የወረደውን 82 ሺህ 265 ብር መለሰበአማራ ክልል ሰቆጣ ከተማ በባጃጅ አሽከርካሪነት የሚሠራው ወጣት ሰለሞን ቢምረው፤ ከተሳፋሪ የተረሳ በኬሻ የተቋጠረ 82 ሺህ ብር ለባለቤቱ መልሷል፡፡ ብሩን ባጃጅ ውስጥ... 06.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-06T11:21+0300
2025-03-06T11:21+0300
2025-03-06T15:45+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ታማኙ የሰቆጣ ባጃጅ አሽከርካሪ ተሳፋሪ ረስቶ የወረደውን 82 ሺህ 265 ብር መለሰ
11:21 06.03.2025 (የተሻሻለ: 15:45 06.03.2025)
ሰብስክራይብ