ፔንታጎን አሜሪካ ለዩክሬን የምታደርገውን ወታደራዊ እርዳታ እንዳቋረጠች ለሩሲያው እርያ ኖቮስቲ ሚዲያ አረጋገጠየአሜሪካ መከላከያ መሥርያ ቤት በመተላለፍ ላይ የነበሩትን ጨምሮ ከየካቲት 24 ጀምሮ ለዩክሬን የሚደረገው ወታደራዊ እርዳታ እንዲቋረጥ ትዕዛዝ አስተላልፏል።የአሜሪካ መገናኛ ብዙኃን የዋይት ሀውስ ከፍተኛ ባለስልጣንን ጠቅሰው እንደዘገቡት፤ እገዳው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዩክሬን በሰላማዊ ድርድር ላይ መሳተፏን እስኪያረጋግጡ ድረስ ይጸናል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ፔንታጎን አሜሪካ ለዩክሬን የምታደርገውን ወታደራዊ እርዳታ እንዳቋረጠች ለሩሲያው እርያ ኖቮስቲ ሚዲያ አረጋገጠ
ፔንታጎን አሜሪካ ለዩክሬን የምታደርገውን ወታደራዊ እርዳታ እንዳቋረጠች ለሩሲያው እርያ ኖቮስቲ ሚዲያ አረጋገጠ
Sputnik አፍሪካ
ፔንታጎን አሜሪካ ለዩክሬን የምታደርገውን ወታደራዊ እርዳታ እንዳቋረጠች ለሩሲያው እርያ ኖቮስቲ ሚዲያ አረጋገጠየአሜሪካ መከላከያ መሥርያ ቤት በመተላለፍ ላይ የነበሩትን ጨምሮ ከየካቲት 24 ጀምሮ ለዩክሬን የሚደረገው ወታደራዊ እርዳታ እንዲቋረጥ ትዕዛዝ... 06.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-06T11:48+0300
2025-03-06T11:48+0300
2025-03-06T12:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ፔንታጎን አሜሪካ ለዩክሬን የምታደርገውን ወታደራዊ እርዳታ እንዳቋረጠች ለሩሲያው እርያ ኖቮስቲ ሚዲያ አረጋገጠ
11:48 06.03.2025 (የተሻሻለ: 12:14 06.03.2025)
ሰብስክራይብ