47ኛው የካራማራ የድል በዓል በዛሬው እለት ተከብሮ ዋለ የኢትዮጵያ ሠራዊት ወራሪውን የሶማሊያ ጦር በ1969 ዓ.ም የካቲት 25 ቀን ድል ያደረገበት 47ኛ ዓመት በዛሬው እለት ታስቦ ውሏል። በኢትዮ-ኩባ የወዳጅነት አደባባይ በተከበረው የድል በዓል የቀድሞ የኢትዮጵያ ሠራዊት አባላት፣ የጥንታዊት ኢትዮጵያ አርበኞች ማህበር አባላት፣ በኢትዮጵያ የኩባ አምባሰደር እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። በጦርነቱ 163 የሚሆኑ የኩባ ወታደሮች ከኢትዮጵያ ሠራዊት ጎን እንደተዋደቁ ይነገራል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
47ኛው የካራማራ የድል በዓል በዛሬው እለት ተከብሮ ዋለ
47ኛው የካራማራ የድል በዓል በዛሬው እለት ተከብሮ ዋለ
Sputnik አፍሪካ
47ኛው የካራማራ የድል በዓል በዛሬው እለት ተከብሮ ዋለ የኢትዮጵያ ሠራዊት ወራሪውን የሶማሊያ ጦር በ1969 ዓ.ም የካቲት 25 ቀን ድል ያደረገበት 47ኛ ዓመት በዛሬው እለት ታስቦ ውሏል። በኢትዮ-ኩባ የወዳጅነት አደባባይ በተከበረው የድል በዓል... 05.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-05T19:06+0300
2025-03-05T19:06+0300
2025-03-06T09:18+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий