የማሊ ፕሬዝዳንት አሲሚ ጎይታ በሩሲያ ምክትል መከላከያ ሚኒስትር ዩኑስ-ቤክ ዬቭኩሮቭ የተመራ የሩሲያ ልዑካን በድንን ተቀብለው አነጋገሩ የጉብኝቱ አጀንዳ በማሊ እና ሩሲያ መካከል ያለውን ወታደራዊ ትብብር መገምገም እና ማጠናከር እንደነበር የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል። ዬቭኩሮቭ ከመከላከያ እና የቀድሞ ወታደሮች ጉዳይ ሚኒስትር ሳዲዮ ካማራ ጋር ጨምሮ ከማሊ ጦር ኃይሎች ከፍተኛ አዛዦች ጋር ውይይት እንዳደረጉ ተዘግቧል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የማሊ ፕሬዝዳንት አሲሚ ጎይታ በሩሲያ ምክትል መከላከያ ሚኒስትር ዩኑስ-ቤክ ዬቭኩሮቭ የተመራ የሩሲያ ልዑካን በድንን ተቀብለው አነጋገሩ
የማሊ ፕሬዝዳንት አሲሚ ጎይታ በሩሲያ ምክትል መከላከያ ሚኒስትር ዩኑስ-ቤክ ዬቭኩሮቭ የተመራ የሩሲያ ልዑካን በድንን ተቀብለው አነጋገሩ
Sputnik አፍሪካ
የማሊ ፕሬዝዳንት አሲሚ ጎይታ በሩሲያ ምክትል መከላከያ ሚኒስትር ዩኑስ-ቤክ ዬቭኩሮቭ የተመራ የሩሲያ ልዑካን በድንን ተቀብለው አነጋገሩ የጉብኝቱ አጀንዳ በማሊ እና ሩሲያ መካከል ያለውን ወታደራዊ ትብብር መገምገም እና ማጠናከር እንደነበር የሀገር ውስጥ... 05.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-05T20:25+0300
2025-03-05T20:25+0300
2025-03-06T09:15+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የማሊ ፕሬዝዳንት አሲሚ ጎይታ በሩሲያ ምክትል መከላከያ ሚኒስትር ዩኑስ-ቤክ ዬቭኩሮቭ የተመራ የሩሲያ ልዑካን በድንን ተቀብለው አነጋገሩ
20:25 05.03.2025 (የተሻሻለ: 09:15 06.03.2025)
ሰብስክራይብ