የኡጋንዳ ወታደሮች በሰሜን ምስራቅ ዲሞክራሲያዊ ኮንጎ ሪፐብሊክ ተጨማሪ ከተማ ተቆጣጠሩየኡጋንዳ ጦር በአካባቢው የሚንቀሳቀሱ ታጠቂ ቡድኖችን ለመዋጋት እና የግጭቱን መባባስ ለመከላከል ወታደሮቹን ወደ ማሃጊ ከተማ እንዳሠማራ ገልጿል።የኡጋንዳ የመከላከያ እና ወታደራዊ ጉዳዮች ቃል አቀባይ ፌሊክስ ኩላይጅዬ ከተማውን "በቁጥጥር ሥር አውለነዋል" ሲሉ ለፈረንሳይ ሚዲያ ተናግረዋል። የኡጋንዳ ጦር ታጣቂዎች ሲቪሎች ላይ የሚፈጽሙትን ግድያ ተከትሎ የኮንጎ ጦር ድጋፍ ከጠየቀ በኋላ እርምጃውን እንደወሰደ ገልጿል።በሺዎች የሚቆጠሩ የኡጋንዳ ወታደሮች በሰሜን ምስራቅ ኮንጎ የኢቱሪ ግዛት ተሠማርተው ይገኛሉ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኡጋንዳ ወታደሮች በሰሜን ምስራቅ ዲሞክራሲያዊ ኮንጎ ሪፐብሊክ ተጨማሪ ከተማ ተቆጣጠሩ
የኡጋንዳ ወታደሮች በሰሜን ምስራቅ ዲሞክራሲያዊ ኮንጎ ሪፐብሊክ ተጨማሪ ከተማ ተቆጣጠሩ
Sputnik አፍሪካ
የኡጋንዳ ወታደሮች በሰሜን ምስራቅ ዲሞክራሲያዊ ኮንጎ ሪፐብሊክ ተጨማሪ ከተማ ተቆጣጠሩየኡጋንዳ ጦር በአካባቢው የሚንቀሳቀሱ ታጠቂ ቡድኖችን ለመዋጋት እና የግጭቱን መባባስ ለመከላከል ወታደሮቹን ወደ ማሃጊ ከተማ እንዳሠማራ ገልጿል።የኡጋንዳ የመከላከያ... 05.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-05T16:33+0300
2025-03-05T16:33+0300
2025-03-05T18:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኡጋንዳ ወታደሮች በሰሜን ምስራቅ ዲሞክራሲያዊ ኮንጎ ሪፐብሊክ ተጨማሪ ከተማ ተቆጣጠሩ
16:33 05.03.2025 (የተሻሻለ: 18:04 05.03.2025)
ሰብስክራይብ