የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ ከቻይና አምባሳደር ጋር ተወያዩየውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ የቻይና አምባሳደር ቼን ሀይን በትላንትናው እለት በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በአፍሪካ ቀንድ እና በአፍሪካ ስላሉ የሰላም እና ጸጥታ ሁኔታዎች ዙሪያ ለቻይናው አምባሳደር ገለጻ አድርገዋል።አምባሳደር ቼን ሀይ በበኩላቸው ቻይና ኢትዮጵያ ለቀጣናው ሰላም እና መረጋጋት የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ ገልጸዋል። አምባሳደሩ በቻይና አፍሪካ ትብብር ፎረም ላይ የተወሰኑ ውሳኔዎች ወደ ተግባር እንዲለወጡ ሀገራቸው የተለያዩ ሥራዎችን እያከናወነች መሆኗን ገልጸዋል ያለው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ነው። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ ከቻይና አምባሳደር ጋር ተወያዩ
የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ ከቻይና አምባሳደር ጋር ተወያዩ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ ከቻይና አምባሳደር ጋር ተወያዩየውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ የቻይና አምባሳደር ቼን ሀይን በትላንትናው እለት በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በአፍሪካ ቀንድ እና... 05.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-05T12:39+0300
2025-03-05T12:39+0300
2025-03-05T13:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ ከቻይና አምባሳደር ጋር ተወያዩ
12:39 05.03.2025 (የተሻሻለ: 13:14 05.03.2025)
ሰብስክራይብ