የሩሲያ ጦር ባለፉት ቀናት የዩክሬን ወታደራዊ አየር ማረፊያ እና የጥይት ማከማቻዎችን እንደደበደበ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

ሰብስክራይብ
የሩሲያ ጦር ባለፉት ቀናት የዩክሬን ወታደራዊ አየር ማረፊያ እና የጥይት ማከማቻዎችን እንደደበደበ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ በሚኒስቴሩ ዕለታዊ መግለጫ የተነሱ ተጨማሪ ነጥቦች፦ 🟠 የሩሲያ አየር መከላከያ 93 የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላኖችን እና አንድ ጄዲኤም የአየር ላይ ቦምብ አውድሟል። 🟠 የዩክሬን ጦር ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በአጠቃላይ 1 ሺህ 405 አባላቶቹን አጥቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦   APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0