ኢትዮጵያ 100 በመቶ የሚጠጋ የኤሌክትሪክ ኃይሏን ከታዳሽ ምንጮች እንደምታመነጭ የፕላን እና ልማት ሚኒስትሯ ተናገሩ የሀገሪቱ የኃይል ዘርፍ በዋነኛነት ሃይድሮ ኤሌክትሪክ መሆኑን የኢትዮጵያ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ ተናግረዋል። መንግሥት ሁሉን አቀፍ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽፋን ለማዳረስ በተለይም በገጠር አካባቢዎች የፀሐይ ብርሃን፣ ንፋስ እና በፀሐይ ሃይል የታገዘ የመስኖ ፕሮጀክቶችን እያስፋፋ እንደሆነ እንዲሁም በውሃ ጥበቃ ስራ መሻሻሎች እንዳሉ ሚኒስትሯ አብራርተዋል። ኢትዮጵያ የካርበን ግብይት ማዕቀፎችን እያጎለበተች እንደምትገኝ እና የአረንጓዴ አሻራ ተነሳሽነቶችን በመጠቀም ዓለም አቀፍ ገበያዎችን እያገኘች እንደሆነም ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ 100 በመቶ የሚጠጋ የኤሌክትሪክ ኃይሏን ከታዳሽ ምንጮች እንደምታመነጭ የፕላን እና ልማት ሚኒስትሯ ተናገሩ
ኢትዮጵያ 100 በመቶ የሚጠጋ የኤሌክትሪክ ኃይሏን ከታዳሽ ምንጮች እንደምታመነጭ የፕላን እና ልማት ሚኒስትሯ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ 100 በመቶ የሚጠጋ የኤሌክትሪክ ኃይሏን ከታዳሽ ምንጮች እንደምታመነጭ የፕላን እና ልማት ሚኒስትሯ ተናገሩ የሀገሪቱ የኃይል ዘርፍ በዋነኛነት ሃይድሮ ኤሌክትሪክ መሆኑን የኢትዮጵያ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ ተናግረዋል። መንግሥት... 04.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-04T19:55+0300
2025-03-04T19:55+0300
2025-03-04T20:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኢትዮጵያ 100 በመቶ የሚጠጋ የኤሌክትሪክ ኃይሏን ከታዳሽ ምንጮች እንደምታመነጭ የፕላን እና ልማት ሚኒስትሯ ተናገሩ
19:55 04.03.2025 (የተሻሻለ: 20:14 04.03.2025)
ሰብስክራይብ