የመጀመሪያው የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ሀገራት የዘላቂ ምግብ ስርዓት ፕሮግራም የከፍተኛ ደረጃ የመማሪያ መድረክ በአዲስ አበባ ጀመረ ለሁለት ቀን የሚቆየው መድረክ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን፣ ኢጋድ እና የደቡባዊ አፍሪካ የግብርና ምርምር እና ልማት ማስተባበሪያ ማዕከል ከዓለም ባንክ ባገኙት ድጋፍ በጋራ ያዘጋጁት ነው። መድረኩ ጠንካራ የምግብ ስርዓት በመገንባት ረገድ ውጤማ የሆኑ ልምዶች የሚጋሩበት እና የልምድ ልውውጥ የሚደረግበት እንደሆነ ተጠቁሟል። በተጨማሪም ዲጂታል ቴክኖሎጂ እና የንግድ ትስስር የምግብ ስርዓት ስጋቶችን በመቋቋም የሚጫወቱትን ሚና ይዳስሳል ሲል የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የመጀመሪያው የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ሀገራት የዘላቂ ምግብ ስርዓት ፕሮግራም የከፍተኛ ደረጃ የመማሪያ መድረክ በአዲስ አበባ ጀመረ
የመጀመሪያው የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ሀገራት የዘላቂ ምግብ ስርዓት ፕሮግራም የከፍተኛ ደረጃ የመማሪያ መድረክ በአዲስ አበባ ጀመረ
Sputnik አፍሪካ
የመጀመሪያው የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ሀገራት የዘላቂ ምግብ ስርዓት ፕሮግራም የከፍተኛ ደረጃ የመማሪያ መድረክ በአዲስ አበባ ጀመረ ለሁለት ቀን የሚቆየው መድረክ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን፣ ኢጋድ እና የደቡባዊ አፍሪካ የግብርና ምርምር እና ልማት... 04.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-04T14:38+0300
2025-03-04T14:38+0300
2025-03-04T15:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የመጀመሪያው የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ሀገራት የዘላቂ ምግብ ስርዓት ፕሮግራም የከፍተኛ ደረጃ የመማሪያ መድረክ በአዲስ አበባ ጀመረ
14:38 04.03.2025 (የተሻሻለ: 15:14 04.03.2025)
ሰብስክራይብ