ግብፅ የጋዛን የመልሶ ግንባታ እቅድ በአረብ ሊግ ጉባኤ ላይ እንደምታቀርብ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብደላቲ ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ "ዝግጅቱ ተጠናቋል። በሚኒስትሮች ስብሰባ እና በአረብ ሊግ ጉባኤ ወቅት ለአረብ ወንድሞቻችን ይቀርባል" በማለት ተናግረዋል። ዕቅዱ ለውጭ አካል ሊቀርብ የሚችለው ከፀደቀ በኋላ ነው ሲሉ የግብፁ ከፍተኛ ዲፕሎማት አስታውቀዋል።በፍልስጤም ጉዳይ ላይ የሚመክረው የአረብ ሊግ አስቸኳይ ጉባኤ በግብፅ ዋና ከተማ ካይሮ በዛሬው እለት ይካሄዳል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ግብፅ የጋዛን የመልሶ ግንባታ እቅድ በአረብ ሊግ ጉባኤ ላይ እንደምታቀርብ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ
ግብፅ የጋዛን የመልሶ ግንባታ እቅድ በአረብ ሊግ ጉባኤ ላይ እንደምታቀርብ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ግብፅ የጋዛን የመልሶ ግንባታ እቅድ በአረብ ሊግ ጉባኤ ላይ እንደምታቀርብ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብደላቲ ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ "ዝግጅቱ ተጠናቋል። በሚኒስትሮች ስብሰባ እና በአረብ ሊግ ጉባኤ... 04.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-04T10:33+0300
2025-03-04T10:33+0300
2025-03-04T11:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ግብፅ የጋዛን የመልሶ ግንባታ እቅድ በአረብ ሊግ ጉባኤ ላይ እንደምታቀርብ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ
10:33 04.03.2025 (የተሻሻለ: 11:14 04.03.2025)
ሰብስክራይብ