የዩክሬኑ ዘለንስኪ የንቀት ተግባር የአውሮፓ ሕብረትን ይጎዳል ሲሉ የብራዚሉ ፕሬዝዳንት ተናገሩ የብራዚሉ ፕሬዝዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ ዘለንስኪ በኋይት ሀውስ ያሳዩትን "መጥፎ እና ክብር የጎደለው" ባህሪ በተመለከተ ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃል "ዘለንስኪ የተዋረደ ይመስለኛል፡፡ በትራምፕ አርተሳሰብ ዘለንስኪ ውርደቱ ይገባዋል። የአውሮፓ ሕብረት በዘለንስኪ ንግግር የተጎዳ ይመስለኛል" ብለዋል፡፡እንደ ብራዚሉ ፕሬዝዳንት ገለፃ አውሮፓ ለሚመጣው አደጋ ተጠያቂ ይሆናል። "በሰላም ዙርያ ለመወያየት ፍቃደኛ አለመሆን እና ስለ ጦርነት መወያየትን መምረጥ ሃላፊነት የጎደለው ተግባር ነው" ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ጨምረው ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የዩክሬኑ ዘለንስኪ የንቀት ተግባር የአውሮፓ ሕብረትን ይጎዳል ሲሉ የብራዚሉ ፕሬዝዳንት ተናገሩ
የዩክሬኑ ዘለንስኪ የንቀት ተግባር የአውሮፓ ሕብረትን ይጎዳል ሲሉ የብራዚሉ ፕሬዝዳንት ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬኑ ዘለንስኪ የንቀት ተግባር የአውሮፓ ሕብረትን ይጎዳል ሲሉ የብራዚሉ ፕሬዝዳንት ተናገሩ የብራዚሉ ፕሬዝዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ ዘለንስኪ በኋይት ሀውስ ያሳዩትን "መጥፎ እና ክብር የጎደለው" ባህሪ በተመለከተ ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃል "ዘለንስኪ... 03.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-03T15:06+0300
2025-03-03T15:06+0300
2025-03-03T15:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የዩክሬኑ ዘለንስኪ የንቀት ተግባር የአውሮፓ ሕብረትን ይጎዳል ሲሉ የብራዚሉ ፕሬዝዳንት ተናገሩ
15:06 03.03.2025 (የተሻሻለ: 15:44 03.03.2025)
ሰብስክራይብ