በትግራይ ክልል አዲግራት ከተማ አቅራቢያ በሬክተር ስኬል 5.

ሰብስክራይብ
በትግራይ ክልል አዲግራት ከተማ አቅራቢያ በሬክተር ስኬል 5.2 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ተከሰተ በትላንትናው እለት ከረፋዱ አምስት ስዓት ከሩብ አካባቢ ከአዲግራት ከተማ በ52 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በሬክተር ስኬል 5.2 የተመዘገበ ርዕደ መሬት መከሰቱን የጀርመን የጂኦሳይንስ ምርምር ማዕከል አስታውቋል።ርዕደ መሬቱ 10 ኪ.ሜ ያህል ጥልቀት የነበረዉ ሲሆን፤ ከተደረደሩ እቃዎች መውደቅ እና ከመስኮት መሰባበር ውጭ በአካባቢው በነበሩ ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት የማይፈጥር ርዕደ መሬት እንደነበር ማእከሉ ጨምሮ ገልጿል። የአውሮፓ ሜዲትራንያን ሴይስሞሎጂ ማዕከል በበኩሉ ርዕደ መሬቱ በሬክተር ስኬል 5.3 የተለካ እንደነበር አስታውቋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦   APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0