ኢትዮጵያ የኬንያን ላሙ ወደብ ተጠቅማ ምርቶችን ለማስገባት እንደተስማማች ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ አረጋገጡ የላሙ ወደብ ከኢትዮጵያ እና ሌሎች የጎረቤት ሀገራት ጋር የተደረገውን ስምምነት ተከትሎ የቀጣናው የንግድ ማዕከል ለመሆን እንደተዘጋጀ የኬንያ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል። "ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር የላሙን ወደብ መጠቀም ለመጀመር ተስማምተናል፤ ይህም ተጨማሪ የስራ እድሎችን ለመፍጠር እና የቀጣናውን ኢኮኖሚ ለማሳደግ ይረዳል" ሲሉ ፕሬዝዳንት ሩቶ ተናግረዋል። የላሙ ወደብ የመጀመሪያዎቹ ሶስት ዘመናዊ ማቆሚያዎች ተጠናቀው ለአገልግሎት ዝግጁ መሆናቸውንም ፕሬዝዳንቱ ጨምረው ገልጸዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ የኬንያን ላሙ ወደብ ተጠቅማ ምርቶችን ለማስገባት እንደተስማማች ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ አረጋገጡ
ኢትዮጵያ የኬንያን ላሙ ወደብ ተጠቅማ ምርቶችን ለማስገባት እንደተስማማች ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ አረጋገጡ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የኬንያን ላሙ ወደብ ተጠቅማ ምርቶችን ለማስገባት እንደተስማማች ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ አረጋገጡ የላሙ ወደብ ከኢትዮጵያ እና ሌሎች የጎረቤት ሀገራት ጋር የተደረገውን ስምምነት ተከትሎ የቀጣናው የንግድ ማዕከል ለመሆን እንደተዘጋጀ የኬንያ... 02.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-02T21:18+0300
2025-03-02T21:18+0300
2025-03-02T21:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኢትዮጵያ የኬንያን ላሙ ወደብ ተጠቅማ ምርቶችን ለማስገባት እንደተስማማች ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ አረጋገጡ
21:18 02.03.2025 (የተሻሻለ: 21:44 02.03.2025)
ሰብስክራይብ