የኢትዮጵያ አትሌቶች በቶኪዮ ማራቶን በድል አሸበረቁ በዓለም የአትሌቲክስ መድረክ የፕላቲኒየም ደረጃ በተሰጠዉ የቶኪዮ ማራቶን በሁለቱም ፆታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል እንደቀናቸው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌድሬሽን አስታውቋል። በሴቶች የማራቶን ውድድር አትሌት ሱቱሜ አሰፋ 2 ሰዓት ከ16 ደቂቃ ከ31 ሰከንድ በመግባት በአንደኝነት ስታጠናቅቅ፤ በወንዶች ማራቶን አትሌት ታደሰ ታከለ 2 ሰዓት ከ03 ደቂቃ ከ23 ሰከንድ በመግባት አሸንፏል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ አትሌቶች በቶኪዮ ማራቶን በድል አሸበረቁ
የኢትዮጵያ አትሌቶች በቶኪዮ ማራቶን በድል አሸበረቁ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አትሌቶች በቶኪዮ ማራቶን በድል አሸበረቁ በዓለም የአትሌቲክስ መድረክ የፕላቲኒየም ደረጃ በተሰጠዉ የቶኪዮ ማራቶን በሁለቱም ፆታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል እንደቀናቸው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌድሬሽን አስታውቋል። በሴቶች የማራቶን ውድድር... 02.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-02T14:13+0300
2025-03-02T14:13+0300
2025-03-02T14:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий