የኢትዮጵያ አትሌቶች በቶኪዮ ማራቶን በድል አሸበረቁ

ሰብስክራይብ
የኢትዮጵያ አትሌቶች በቶኪዮ ማራቶን በድል አሸበረቁ በዓለም የአትሌቲክስ መድረክ የፕላቲኒየም ደረጃ በተሰጠዉ የቶኪዮ ማራቶን በሁለቱም ፆታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል እንደቀናቸው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌድሬሽን አስታውቋል። በሴቶች የማራቶን ውድድር አትሌት ሱቱሜ አሰፋ 2 ሰዓት ከ16 ደቂቃ ከ31 ሰከንድ በመግባት በአንደኝነት ስታጠናቅቅ፤ በወንዶች ማራቶን አትሌት ታደሰ ታከለ 2 ሰዓት ከ03 ደቂቃ ከ23 ሰከንድ በመግባት አሸንፏል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦   APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0