ኢትዮጵያ የዓለም የሚቲሮሎጂ ድርጅት የክልል የሥልጠና ማዕከል ሆና ተመረጠች

ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ የዓለም የሚቲሮሎጂ ድርጅት የክልል የሥልጠና ማዕከል ሆና ተመረጠች የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ ይህንን ጉልህ ስኬት በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ይፋ አድርገዋል። የዓለም ሚትሮሎጂ ድርጅት የአፍሪካ ቢሮውን በኢትዮጵያ መክፈቱ ይታወሳል። የዓለም ሚትሪሎጂ ድርጅት ክልላዊ የሥልጠና ማዕከል ኢትዮጵያ በርካታ ዓለም አቀፍ ዝግጅቶችን እንድታዘጋጅ ያስችላታል ሲል የመንግሥት ሚዲያ ዘግቧል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦   APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0