ኢትዮጵያ 129ኛውን የዓድዋ ድል በዓል እያከበረች ትገኛለች የዓድዋ ድል በዓል የኢትዮጵያ ሠራዊት የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም በተካሄደው የዓድዋ ጦርነት በጣሊያን የቅኝ አገዛዝ ላይ የተጎናጸፈው አስደናቂ ድል ታስቦ የሚውልበት ቀን ነው። የዓድዋ ድል የኢትዮጵያን ሉአላዊነት ያስጠበቀ እንዲሁም ለመላው የጥቁር ሕዝብ መነቃቃትን እና ተስፋን የጫረ ታላቅ ድል ነው። በዓሉ በዳግማዊ አፄ ሚኒሊክ ሐውልት ስር ጉንጉን አበባ በማስቀመጥ እንዲሁም በዓድዋ መታሰቢያ ሙዚየም እየተደረገ ባለ ሥነ-ሥስረዓት በመከበር ላይ ይገኛል። ከማሕበራዊ ትሥሥር ገጾች የተገኙ ምስሎች መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ 129ኛውን የዓድዋ ድል በዓል እያከበረች ትገኛለች
ኢትዮጵያ 129ኛውን የዓድዋ ድል በዓል እያከበረች ትገኛለች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ 129ኛውን የዓድዋ ድል በዓል እያከበረች ትገኛለች የዓድዋ ድል በዓል የኢትዮጵያ ሠራዊት የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም በተካሄደው የዓድዋ ጦርነት በጣሊያን የቅኝ አገዛዝ ላይ የተጎናጸፈው አስደናቂ ድል ታስቦ የሚውልበት ቀን ነው። የዓድዋ ድል... 02.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-02T10:54+0300
2025-03-02T10:54+0300
2025-03-02T11:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий