"በዓድዋ ድል ለሰው ልጅ ሉላዊ ዕሴቶች ያለንን ዋጋ አሳይተንበታል" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለድሉ በዓል ባስተላለፉት መልዕክት ተናገሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የ129ኛው የዓድዋ ድል በዓልን አስመልክቶ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፤ የዓድዋ ጦርነት ለሰላምና ለጦርነት በሚዋጉ ኃይሎች መካከል የተደረገ ጦርነት ነው ብለዋል። ኢትዮጵያ በዓድዋ አሸናፊ የሆነችበት ምሥጢር ለሰላም እንጂ ለጦርነት አለመዋጋቷ እንደሆነም ጠቅሰዋል። "የዓድዋ ዘማቾች ልጆች ነን። ለሰላም ቅድሚያ እንሰጣለን። ዛሬም ጠላቶቻችን ከተሳሳተ ስሌት እንዳልወጡ እናውቃለን። በሰላማዊ መንገድ የሚመጡትን መቀበል ከዓድዋ ዘማቾች ተምረናል። በሰላም የማይመጡትንም መቅጣት ከዓድዋ ዘማቾች አይተናል።" መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
"በዓድዋ ድል ለሰው ልጅ ሉላዊ ዕሴቶች ያለንን ዋጋ አሳይተንበታል" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለድሉ በዓል ባስተላለፉት መልዕክት ተናገሩ
"በዓድዋ ድል ለሰው ልጅ ሉላዊ ዕሴቶች ያለንን ዋጋ አሳይተንበታል" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለድሉ በዓል ባስተላለፉት መልዕክት ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
"በዓድዋ ድል ለሰው ልጅ ሉላዊ ዕሴቶች ያለንን ዋጋ አሳይተንበታል" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለድሉ በዓል ባስተላለፉት መልዕክት ተናገሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የ129ኛው የዓድዋ ድል በዓልን አስመልክቶ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት... 01.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-01T20:33+0300
2025-03-01T20:33+0300
2025-03-01T21:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
"በዓድዋ ድል ለሰው ልጅ ሉላዊ ዕሴቶች ያለንን ዋጋ አሳይተንበታል" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለድሉ በዓል ባስተላለፉት መልዕክት ተናገሩ
20:33 01.03.2025 (የተሻሻለ: 21:14 01.03.2025)
ሰብስክራይብ