ዘለንስኪ በኋይት ሀውስ ከፕሬዝዳንት ትራምፕ ጋር ላደረገው ጭቅጭቅ ይቅርታ ሊጠይቅ ይገባል ሲሉ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ተናገሩ ማርኮ ሩቢዮ ከሲኤንኤን ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ “ዘለንስኪ ነገሩን ወደ ሁከት በመቀየሩ ይቅርታ ሊጠይቅ ይገባል” ሲሉ ተናግረዋል። ዘለንስኪ ወደ ኋይት ሃውስ ሄዶ ተፃራሪ ሰው መሆን አያስፈልገውም ነበር ያሉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ፤ በሚሰጣቸው መግለጫዎች ሰላም እንደሚፈልግ ቢገልፅም፤ ዘለንስኪ በዩክሬን ሰላም እንዲሰፍን አይፈልግም ሲሉ አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ዘለንስኪ በኋይት ሀውስ ከፕሬዝዳንት ትራምፕ ጋር ላደረገው ጭቅጭቅ ይቅርታ ሊጠይቅ ይገባል ሲሉ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ተናገሩ
ዘለንስኪ በኋይት ሀውስ ከፕሬዝዳንት ትራምፕ ጋር ላደረገው ጭቅጭቅ ይቅርታ ሊጠይቅ ይገባል ሲሉ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ዘለንስኪ በኋይት ሀውስ ከፕሬዝዳንት ትራምፕ ጋር ላደረገው ጭቅጭቅ ይቅርታ ሊጠይቅ ይገባል ሲሉ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ተናገሩ ማርኮ ሩቢዮ ከሲኤንኤን ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ “ዘለንስኪ ነገሩን ወደ ሁከት በመቀየሩ ይቅርታ ሊጠይቅ... 01.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-01T15:05+0300
2025-03-01T15:05+0300
2025-03-01T15:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ዘለንስኪ በኋይት ሀውስ ከፕሬዝዳንት ትራምፕ ጋር ላደረገው ጭቅጭቅ ይቅርታ ሊጠይቅ ይገባል ሲሉ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ተናገሩ
15:05 01.03.2025 (የተሻሻለ: 15:44 01.03.2025)
ሰብስክራይብ