ኢትዮጵያ አንድ ጊዜ ብቻ ጥቅም ላይ የሚውሉ የፕላስቲክ እቃ መያዣዎችን ልታግድ እንደሆነ ተሰማ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዳይሬክተር ሌሊሴ ነሜ ለአንድ ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውሉ የፕላስቲክ እቃ መያዣዎችን የሚከለክል እና በወረቀት ለመተካት የሚያስችል ሕግ በቅርቡ እንደሚጸድቅ አስታውቀዋል። በተጨማሪም ማንኛውም አካል የተፈጥሮ ሀብት ሲጠቀም ክፍያ የሚፈጽምበት እና የሚንከባከብበት ሕግ እንዲሁ ይፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተናግረዋል።ባለስልጣኑ የአካባቢ ጥበቃ ስራን በማጠናከር የሕዝቡን ግንዛቤ ለማሳደግ ጥረት እያደረገ እንደሆነም ዳይሬክተሯ ጠቁመዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ አንድ ጊዜ ብቻ ጥቅም ላይ የሚውሉ የፕላስቲክ እቃ መያዣዎችን ልታግድ እንደሆነ ተሰማ
ኢትዮጵያ አንድ ጊዜ ብቻ ጥቅም ላይ የሚውሉ የፕላስቲክ እቃ መያዣዎችን ልታግድ እንደሆነ ተሰማ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ አንድ ጊዜ ብቻ ጥቅም ላይ የሚውሉ የፕላስቲክ እቃ መያዣዎችን ልታግድ እንደሆነ ተሰማ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዳይሬክተር ሌሊሴ ነሜ ለአንድ ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውሉ የፕላስቲክ እቃ መያዣዎችን የሚከለክል እና በወረቀት ለመተካት የሚያስችል ሕግ... 01.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-01T13:41+0300
2025-03-01T13:41+0300
2025-03-01T14:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኢትዮጵያ አንድ ጊዜ ብቻ ጥቅም ላይ የሚውሉ የፕላስቲክ እቃ መያዣዎችን ልታግድ እንደሆነ ተሰማ
13:41 01.03.2025 (የተሻሻለ: 14:14 01.03.2025)
ሰብስክራይብ