በኢትዮጵያ 47 በመቶ የሚሆነው የሀይል መቆራረጥ የሚከሰተው በኤሌክትሪክ መስመሮች ላይ በሚወድቁ ዛፎች ምክንያት እንደሆነ ተገለፀ ይህንን ችግር ለመፍታት ተቋሙ ከሁለት ወራት በፊት በመላ ሀገሪቱ በመስመሮች አካባቢ የሚገኙ ዛፎችን የመቁረጥ እና የማጽዳት ስራ መጀመሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል። ባለፉት ስድስት ወራት በችግሩ ላይ ጥናት የተካሄደ ሲሆን፤ ምክንያታዊ ያልሆነ የሀይል መቆራረጥ ለመቀነስ የመካከለኛ ጊዜ እቅድ ተዘጋጅቶ ወደ ስራ እንደተገባ አገልግሎቱ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ጋር በመሆን በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ተገልጿል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በኢትዮጵያ 47 በመቶ የሚሆነው የሀይል መቆራረጥ የሚከሰተው በኤሌክትሪክ መስመሮች ላይ በሚወድቁ ዛፎች ምክንያት እንደሆነ ተገለፀ
በኢትዮጵያ 47 በመቶ የሚሆነው የሀይል መቆራረጥ የሚከሰተው በኤሌክትሪክ መስመሮች ላይ በሚወድቁ ዛፎች ምክንያት እንደሆነ ተገለፀ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ 47 በመቶ የሚሆነው የሀይል መቆራረጥ የሚከሰተው በኤሌክትሪክ መስመሮች ላይ በሚወድቁ ዛፎች ምክንያት እንደሆነ ተገለፀ ይህንን ችግር ለመፍታት ተቋሙ ከሁለት ወራት በፊት በመላ ሀገሪቱ በመስመሮች አካባቢ የሚገኙ ዛፎችን የመቁረጥ እና የማጽዳት... 28.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-28T20:24+0300
2025-02-28T20:24+0300
2025-02-28T20:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በኢትዮጵያ 47 በመቶ የሚሆነው የሀይል መቆራረጥ የሚከሰተው በኤሌክትሪክ መስመሮች ላይ በሚወድቁ ዛፎች ምክንያት እንደሆነ ተገለፀ
20:24 28.02.2025 (የተሻሻለ: 20:44 28.02.2025)
ሰብስክራይብ