የኢትዮጵያ አየር መንገድ በካርጎ አገልግሎት ዘርፍ ሁለት ሽልማቶችን አሸነፈ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካርጎ እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት የህክምና ቁሳቁሶችን በማጓጓዝ እና አጠቃላይ በካርጎ አገልግሎት ዘርፍ ከአፍሪካ ቀዳሚ በመሆን። የአፍሪካ ምርጥ የፋርማ እቃ ጭነት አገልግሎት አየር መንገድ እና የአፍሪካ ምርጥ የዕቃ ጭነት አገልግሎት አየር መንገድ በመባል ሁለት የአቪየሺን ስኬት ሽልማቶችን አግኝቷል።"ሽልማቶቹ አየር መንገዱ ለልህቀት፣ ፈጠራ እና ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት ለደንበኞች ለማቅረብ ያለውን ቁርጠኝነት የሚያመላክቱ ናቸው" ያለው አየር መንገዱ፤ "የኢትዮጵያ ካርጎ እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት መዳረሻዎቹንና አገልግሎቶቹን በማስፋፋት የመሪነት ሚናውን ይበልጥ አጠናክሮ ይቀጥላል" ሲል በማኀበራዊ የትስስር ገፁ አስታውቋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በካርጎ አገልግሎት ዘርፍ ሁለት ሽልማቶችን አሸነፈ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በካርጎ አገልግሎት ዘርፍ ሁለት ሽልማቶችን አሸነፈ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በካርጎ አገልግሎት ዘርፍ ሁለት ሽልማቶችን አሸነፈ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካርጎ እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት የህክምና ቁሳቁሶችን በማጓጓዝ እና አጠቃላይ በካርጎ አገልግሎት ዘርፍ ከአፍሪካ ቀዳሚ በመሆን። የአፍሪካ ምርጥ... 28.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-28T19:20+0300
2025-02-28T19:20+0300
2025-02-28T19:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий