ኒካራጓ ከተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት አባልነቷ እንደምትወጣ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳት ተናገሩ "እነዚህ ተቀባይነት የሌላቸው መዋቅሮች ለኒካራጓ መሠረታቸውን እና ፍሬ ነገራቸውን የሳቱ ናቸው። ለነሱ እውቅና አንሰጥም፤ በሉዓላዊነት፣ በሀገራት እኩልነት ወይም በሕዝቦች ክብር ላይ በሚፈፀም ጥቃት ተሳታፊ ወይም ተባባሪ አንሆንም። በዚህም ኒካራጓ በሉዓላዊ እና የማይሻር ውሳኔዋ ከሰብዓዊ መብት ምክር ቤት እና ከምክር ቤቱ ጋር ተያያዥነት ካላቸው ሁሉም ተግባራት ለመውጣት እንዳሰበች ለመግለፅ ትወዳለች" ሲሉ ምክትል ፕሬዛዳንቷ ሮዛሪዮ ሙሪሎ ተናግረዋል። የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት የባለሙያዎች ቡድን በቅርቡ በኒካራጓ ላይ ያቀረበው ሪፖርት ተቋሙ የሰብዓዊ መብት ጉዳዮችን ሲመለከት ከአድልዎ ነፃ፣ ገለልተኛ እና ያለ ልዩነት መሆን አለበት የሚለውን መርህ ጥሷል ሲሉ ለምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ጀርግ ላውበር አስገንዝበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኒካራጓ ከተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት አባልነቷ እንደምትወጣ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳት ተናገሩ
ኒካራጓ ከተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት አባልነቷ እንደምትወጣ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳት ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ኒካራጓ ከተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት አባልነቷ እንደምትወጣ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳት ተናገሩ "እነዚህ ተቀባይነት የሌላቸው መዋቅሮች ለኒካራጓ መሠረታቸውን እና ፍሬ ነገራቸውን የሳቱ ናቸው። ለነሱ እውቅና አንሰጥም፤ በሉዓላዊነት፣... 28.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-28T13:18+0300
2025-02-28T13:18+0300
2025-02-28T13:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኒካራጓ ከተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት አባልነቷ እንደምትወጣ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳት ተናገሩ
13:18 28.02.2025 (የተሻሻለ: 13:44 28.02.2025)
ሰብስክራይብ