የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ፀሐፊ ሰርጌ ሾይጉ ቤጂንግ ገቡ "የካቲት 17 ፕሬዝዳንት ፑቲን ከቻይናው ፕሬዝዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር ያደረጉትን የስልክ ውይይት ተከትሎ ከሩሲያው መሪ በደረሰኝ ትዕዛዝ መሰረት በእንግዳ ተቀባይዋ ቻይና ገብቻለው። በዚህ አጭር ጊዜ ውስጥ ውይይት ለማድረግ መስማማቱ የሁለትዮሽ ምክክራችንን ልዩ ባህሪ የሚያሳይ ነው" ሲሉ ሾይጉ ከቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ጋር ባደረጉት ውይይት ላይ ተናግረዋል። ከዚህም በላይ ሩሲያ እና ቻይና ወሳኝ በሆኑ ዓለም አቀፍ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ተመሳሳይ አቀራረብ እንዳላቸው የገለፁት ባለስልጣኑ፤ ሀገራቱ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና በፀጥታው ምክር ቤት፣ በቡድን20፣ በእስያ-ፓሲፊክ የኢኮኖሚ ትብብር እና በሌሎች መዋቅሮች ውስጥ ተመሳሳይ አቋሞችን እንደያዙ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ፀሐፊ ሰርጌ ሾይጉ ቤጂንግ ገቡ
የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ፀሐፊ ሰርጌ ሾይጉ ቤጂንግ ገቡ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ፀሐፊ ሰርጌ ሾይጉ ቤጂንግ ገቡ "የካቲት 17 ፕሬዝዳንት ፑቲን ከቻይናው ፕሬዝዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር ያደረጉትን የስልክ ውይይት ተከትሎ ከሩሲያው መሪ በደረሰኝ ትዕዛዝ መሰረት በእንግዳ ተቀባይዋ ቻይና ገብቻለው። በዚህ አጭር... 28.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-28T11:29+0300
2025-02-28T11:29+0300
2025-02-28T11:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий