ኢትዮጵያ ባለፉት ሰባት ወራት ከሸቀጦች የወጪ ንግድ ከ3.8 ቢሊዮን ዶላር በላይ አኘች ይህም 146 በመቶ የአፈፃፀም ውጤት የታየበት ነው ሲሉ የንግድና ቀጣናዊ ትሰስር ሚኒስትር ካሣሁን ጎፌ ተናግረዋል። ወርቅ፣ ቡና፣ የቅባት እህሎች፣ ኤሌክትሪክ እና የቁም እንስሳት ከተገኘው ገቢ ከፍቸኛውን ድርሻ እንደሚይዙም ገልፀዋል። የሰባት ወራት አፈጻጸሙ አምና ከተመሳሳይ ወቅት ከተገኘው የ1.9 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ጋር ሲነፃፀር፤ 1.94 ቢሊዮን ዶላር ወይም የ101.2 በመቶ ብልጫ አለው ተብሏል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ባለፉት ሰባት ወራት ከሸቀጦች የወጪ ንግድ ከ3.
ኢትዮጵያ ባለፉት ሰባት ወራት ከሸቀጦች የወጪ ንግድ ከ3.
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ባለፉት ሰባት ወራት ከሸቀጦች የወጪ ንግድ ከ3.8 ቢሊዮን ዶላር በላይ አኘች ይህም 146 በመቶ የአፈፃፀም ውጤት የታየበት ነው ሲሉ የንግድና ቀጣናዊ ትሰስር ሚኒስትር ካሣሁን ጎፌ ተናግረዋል። ወርቅ፣ ቡና፣ የቅባት እህሎች፣ ኤሌክትሪክ እና... 27.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-27T20:06+0300
2025-02-27T20:06+0300
2025-02-27T20:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий