የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለይፋዊ ጉብኝት ሶማሊያ ገቡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሞቃዲሾ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሺክ ሞሐሙድ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጉብኝቱን ምክንያት በማድረግ የሞቃዲሾ አውራ ጎዳናዎች በኢትዮጵያ ባንዲራ እና በጠቅላይ ሚኒስትሩ ምስሎች አጊጠው ታይተዋል። ሁሉቱ መሪዎች ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን በማጠናከር፣ የንግድ ትብብራቸውን በማሳደግ እና በቀጣናዊ ጉዳዮች ዙርያ ውይይት ያደርጋሉም ተበሎ ይጠበቃል። ሶማሊያ እና ኢትዮጵያ ለአንድ ዓመት ከዘለቀ ዲፕሎማሲያዊ ውዝግብ በኋላ፤ በቱርክ አሸማጋይነት ወደ ስምምነት መምጣታቸው ይታወሳል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለይፋዊ ጉብኝት ሶማሊያ ገቡ
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለይፋዊ ጉብኝት ሶማሊያ ገቡ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለይፋዊ ጉብኝት ሶማሊያ ገቡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሞቃዲሾ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሺክ ሞሐሙድ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጉብኝቱን ምክንያት በማድረግ የሞቃዲሾ አውራ ጎዳናዎች... 27.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-27T11:27+0300
2025-02-27T11:27+0300
2025-02-27T11:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий