የኢትዮጵያ ነጋዴ ሴቶች ማህበር አዳዲስ የቦርድ አባላትና አመራሮችን መረጠየኢትዮጵያ ነጋዴ ሴቶች ማህበር ምስረታና ጠቅላላ ጉባኤውን ትላንት ያካሄደ ሲሆን፤ ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው በዚህ ጉባኤ፤ አዳዲስ የቦርድ አባላት እና ሥራ አስፈጻሚ አመራሮች ምርጫ ማካሄዱ ተገልጿል።ከተመረጡት 11 የቦርድ አባላት መካከል በግብርና ስራ የምታተወቀው እና በተለምዶ ስሟ በረከት ገበሬዋ ተብላ የምትጠራው ወ/ሮ በረከት ወርቁ የኢትዮጵያ ነጋዴ ሴቶች ማህበር ፕሬዝዳንት ሆና ስትመረጥ፤ ወ/ሮ ሣራ ሀሠን ምክትል ፕሬዝዳንት እንዲሁም ወይዘሮ ትልቅሠው ገዳሙ ተቀዳሚ ፕሬዝዳንት ሆነው በአብላጫ ድምፅ ተመርጠዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ነጋዴ ሴቶች ማህበር አዳዲስ የቦርድ አባላትና አመራሮችን መረጠ
የኢትዮጵያ ነጋዴ ሴቶች ማህበር አዳዲስ የቦርድ አባላትና አመራሮችን መረጠ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ነጋዴ ሴቶች ማህበር አዳዲስ የቦርድ አባላትና አመራሮችን መረጠየኢትዮጵያ ነጋዴ ሴቶች ማህበር ምስረታና ጠቅላላ ጉባኤውን ትላንት ያካሄደ ሲሆን፤ ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው በዚህ ጉባኤ፤ አዳዲስ የቦርድ አባላት እና ሥራ አስፈጻሚ አመራሮች... 26.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-26T18:44+0300
2025-02-26T18:44+0300
2025-02-26T19:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий