የሲቪያ ማራቶን አሸናፊው ሰለሞን ባረጋ በራሞን ሳንቼዝ ፒጁዋን ስታዲየም ሲቪያ ከሪያል ማዮርካ ያደረጉትን የእግር ኳስ ጨዋታ በክብር አስጀምሯል ሰለሞን ኳሷን ከመታ በኋላ የሁለቱ ክለቦች ተጫዎቾችና ደጋፊዎች አድናቆታቸውን በጭብጨባ ገልፀውለታል። ሰለሞን ባረጋ ከሶስት ቀን በፊት በስፔኗ ሲቪያ ከተማ ለመጀመርያ ጊዜ ባደረገው የማራቶን ውድድር 2:05:14 በሆነ ሰዓት በመግባት አንደኛ መውጣቱ ይታወሳል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሲቪያ ማራቶን አሸናፊው ሰለሞን ባረጋ በራሞን ሳንቼዝ ፒጁዋን ስታዲየም ሲቪያ ከሪያል ማዮርካ ያደረጉትን የእግር ኳስ ጨዋታ በክብር አስጀምሯል
የሲቪያ ማራቶን አሸናፊው ሰለሞን ባረጋ በራሞን ሳንቼዝ ፒጁዋን ስታዲየም ሲቪያ ከሪያል ማዮርካ ያደረጉትን የእግር ኳስ ጨዋታ በክብር አስጀምሯል
Sputnik አፍሪካ
የሲቪያ ማራቶን አሸናፊው ሰለሞን ባረጋ በራሞን ሳንቼዝ ፒጁዋን ስታዲየም ሲቪያ ከሪያል ማዮርካ ያደረጉትን የእግር ኳስ ጨዋታ በክብር አስጀምሯል ሰለሞን ኳሷን ከመታ በኋላ የሁለቱ ክለቦች ተጫዎቾችና ደጋፊዎች አድናቆታቸውን በጭብጨባ ገልፀውለታል፡፡... 26.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-26T12:19+0300
2025-02-26T12:19+0300
2025-02-26T13:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሲቪያ ማራቶን አሸናፊው ሰለሞን ባረጋ በራሞን ሳንቼዝ ፒጁዋን ስታዲየም ሲቪያ ከሪያል ማዮርካ ያደረጉትን የእግር ኳስ ጨዋታ በክብር አስጀምሯል
12:19 26.02.2025 (የተሻሻለ: 13:44 26.02.2025)
ሰብስክራይብ