በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በጋራ የመስራት ፍላጎት እያሳዩ እንደሆነ ተገለጸ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ለ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ከመጡ አፍሪካውያን መሪዎች እና ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ይህንን ፍላጎት ያንፀባረቀ ፍሬያማ ውይይት አድርገናል ብለዋል። ሀገራቱ አየር መንገዶቻቸውን ለማሳደግና አየር መንገድ የሌላቸው ሀገራት ደግሞ ማቋቋም በሚችሉበት መንገድ ዙርያ ከአየር መንገዱ ጋር ውይይት እንዳደረጉ አክለው ገልፀዋል። በቅርቡ የናይጄሪያ የአቪዬሽንና የኤሮስፔስ ልማት ሚኒስትር ፌስቱስ ኬያሞ አየር መንገዱን መጎብኘታቸውንና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ናይጄሪያ የሚያደርጋቸውን በረራዎች እንዲያሳደግ መወያየታቸውንም አንስተዋል ሲል የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በጋራ የመስራት ፍላጎት እያሳዩ እንደሆነ ተገለጸ
በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በጋራ የመስራት ፍላጎት እያሳዩ እንደሆነ ተገለጸ
Sputnik አፍሪካ
በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በጋራ የመስራት ፍላጎት እያሳዩ እንደሆነ ተገለጸ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ለ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ከመጡ አፍሪካውያን መሪዎች እና ከፍተኛ... 25.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-25T20:19+0300
2025-02-25T20:19+0300
2025-02-25T21:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በጋራ የመስራት ፍላጎት እያሳዩ እንደሆነ ተገለጸ
20:19 25.02.2025 (የተሻሻለ: 21:44 25.02.2025)
ሰብስክራይብ