የሩሲያ ጦር በዩክሬን ወታደራዊ አየር ማረፊያ ላይ አልሞ ተኳሽ የጦር መሳሪያ በመጠቀም ጥቃት መፈፀሙን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

ሰብስክራይብ
የሩሲያ ጦር በዩክሬን ወታደራዊ አየር ማረፊያ ላይ አልሞ ተኳሽ የጦር መሳሪያ በመጠቀም ጥቃት መፈፀሙን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ ከሚኒስቴሩ ዕለታዊ መግለጫ የተወሰዱ ቁልፍ መግለጫዎች፦ 🟠 አምስት የጄዳም መር የአየር ቦንቦች ተመትተዉ ወድቀዋል። 🟠 የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላን ማምረቻ ተቋማት ተመተዋል። 🟠 ጠላት እስከ 905 የሚደርሱ የጦር አባላቱን አጥቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0