የዘለንስኪ ተቀባይነት ከቀድሞው የዩክሬን ጦር አዛዥ ቫለሪ ዛሉዝኔ በሁለት እጥፍ ያነሰ ነው ሲሉ የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ተናገሩ

ሰብስክራይብ
የዘለንስኪ ተቀባይነት ከቀድሞው የዩክሬን ጦር አዛዥ ቫለሪ ዛሉዝኔ በሁለት እጥፍ ያነሰ ነው ሲሉ የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ተናገሩ ፕሬዝዳንቱ አክለውም ዘለንስኪ ከሩሲያ ጋር ላለመደራደር አሻፈረኝ በማለታቸው መንቀሳቀሻ እንዳጡ እና ለዩክሬን ጦር ሰራዊትም ሆነ በአጠቃላይ ለህብረተሰቡ መርዛማ እየሆኑ የመጡ ሰው ናቸው ሲሉ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0