129ኛው የዓድዋ ድል በዓል “ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል” በሚል መሪ ቃል በመላ ሀገሪቱ በድምቀት እንደሚከበር የሀገር መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ በዓሉ በዳግማዊ ምኒልክ ሀውልትና በዓድዋ መታሰቢያ ሙዚየም እንዲሁም በመላው ሀገሪቱ እና የኢትዮጵያ ኤምባሲና ቆንስላዎች በሚገኙባቸው ቦታዎች ሁሉ በድምቀት እንደሚከበር ተገልጿል። የዓድዋ ድል አከባበርን በባለቤትነት የሚያስተባብረው የመከላከያ ሚኒስቴር፤ ከተቋቋመው ሀገራዊ ኮሚቴ ጋር በመሆን 129ኛውን የዓድዋ ድል በዓል በድምቀት ለማዘጋጀት ዝግጅቱን እንደጨረሰ አስታውቋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
129ኛው የዓድዋ ድል በዓል “ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል” በሚል መሪ ቃል በመላ ሀገሪቱ በድምቀት እንደሚከበር የሀገር መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ
129ኛው የዓድዋ ድል በዓል “ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል” በሚል መሪ ቃል በመላ ሀገሪቱ በድምቀት እንደሚከበር የሀገር መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
129ኛው የዓድዋ ድል በዓል “ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል” በሚል መሪ ቃል በመላ ሀገሪቱ በድምቀት እንደሚከበር የሀገር መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ በዓሉ በዳግማዊ ምኒልክ ሀውልትና በዓድዋ መታሰቢያ ሙዚየም እንዲሁም በመላው ሀገሪቱ እና የኢትዮጵያ... 25.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-25T14:37+0300
2025-02-25T14:37+0300
2025-02-25T15:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
129ኛው የዓድዋ ድል በዓል “ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል” በሚል መሪ ቃል በመላ ሀገሪቱ በድምቀት እንደሚከበር የሀገር መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ
14:37 25.02.2025 (የተሻሻለ: 15:14 25.02.2025)
ሰብስክራይብ