የሱዳን ጦር በደቡብ ሱዳን የምትገኘውን አልኮቴን ከተማ ከፈጥኖ ደራሽ ኃይል አስለቀቀ የፈጥኖ ደራሽ ኃይል በኋይት ናይል ግዛት ውስጥ ከምትገኘው የአልኮቴን ከተማ ለቆ እንደወጣ፤ የአካባቢውን የበጎ ፈቃደኞች ቡድን ጠቅሰው መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ከካርቱም በስተደቡብ 100 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምተገኘው አልኮቴን ከተማ፤ ደቡብ ሱዳን ውስጥ በፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ቁጥጥር ስር የቆየች ብቸኛ ከተማ ነበረች። የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል በዳርፉር ከሚገኙት አምስት ግዛቶች አሁን ላይ አራቱን ተቆጣጥሮ የሚገኝ ሲሆን፤ ሰሜን እና ምስራቅ ሱዳን ግን በአብዛኛው ግጭቱ ያልደረሰባቸው አካባቢዎች ናቸው። የሱዳን ጦር በሰሜን የካርቱም ግዛት የምትገኘውን ባሪ ከተማ 90 በመቶ፣ የምዕራብ ኦምዱርማን አብዛኛውን አካባቢ እና ቁልፍ ቦታዎችን ጨምሮ ማዕከላዊ ካርቱምን 60 በመቶ ተቆጣጥሮ ይገኛል። እንደ መገናኛ ብዙሃኑ ዘገባ ከሆነ፤ የሱዳን ጦር እነዚህን ስትራቴጂካዊ ስፍራዎች ለመክበብ የተቃረበ ሲሆን፤ የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ተዋጊዎች በበኩላቸው በምስራቃዊ እና በደቡባዊ መንደሮች ውስጥ ይገኛሉ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሱዳን ጦር በደቡብ ሱዳን የምትገኘውን አልኮቴን ከተማ ከፈጥኖ ደራሽ ኃይል አስለቀቀ
የሱዳን ጦር በደቡብ ሱዳን የምትገኘውን አልኮቴን ከተማ ከፈጥኖ ደራሽ ኃይል አስለቀቀ
Sputnik አፍሪካ
የሱዳን ጦር በደቡብ ሱዳን የምትገኘውን አልኮቴን ከተማ ከፈጥኖ ደራሽ ኃይል አስለቀቀ የፈጥኖ ደራሽ ኃይል በኋይት ናይል ግዛት ውስጥ ከምትገኘው የአልኮቴን ከተማ ለቆ እንደወጣ፤ የአካባቢውን የበጎ ፈቃደኞች ቡድን ጠቅሰው መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።... 24.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-24T18:52+0300
2025-02-24T18:52+0300
2025-02-24T19:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሱዳን ጦር በደቡብ ሱዳን የምትገኘውን አልኮቴን ከተማ ከፈጥኖ ደራሽ ኃይል አስለቀቀ
18:52 24.02.2025 (የተሻሻለ: 19:14 24.02.2025)
ሰብስክራይብ