የናይል ተፋሰስ አባል ሀገራት ሚኒስትሮች ታላቁን የህዳሴ ግድብ ጎበኙ በጉብኝቱ የኬኒያ፣ ታንዛኒያ፣ ኡጋንዳ ፣ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን እና የኢትዮጵያ የውሃ ሚኒስትሮች፣ ዲፕሎማቶች እና ጋዜጠኞች ተሳትፈዋል። ጉብኝቱ ቅዳሜ እለት ከተከበረው 19ኛው የናይል ቀን ጋር ተያይዞ የተካሄደ ነው። በጉብኝቱ ወቅት የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ እና የህዳሴ ግድብ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ ለጎብኚዎቹ ማብራሪያ ሰጥተዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የናይል ተፋሰስ አባል ሀገራት ሚኒስትሮች ታላቁን የህዳሴ ግድብ ጎበኙ
የናይል ተፋሰስ አባል ሀገራት ሚኒስትሮች ታላቁን የህዳሴ ግድብ ጎበኙ
Sputnik አፍሪካ
የናይል ተፋሰስ አባል ሀገራት ሚኒስትሮች ታላቁን የህዳሴ ግድብ ጎበኙ በጉብኝቱ የኬኒያ፣ ታንዛኒያ፣ ኡጋንዳ ፣ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን እና የኢትዮጵያ የውሃ ሚኒስትሮች፣ ዲፕሎማቶች እና ጋዜጠኞች ተሳትፈዋል። ጉብኝቱ ቅዳሜ እለት ከተከበረው 19ኛው የናይል... 24.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-24T18:11+0300
2025-02-24T18:11+0300
2025-02-24T18:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий