የቻይናው ፕሬዝዳንት ሺ ጂንፒንግ እና የሩሲያ አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን በስልክ ማውራታቸውን የቻይና ቴሌቪዥን ዘገበ ሺ ጂንፒንግ፤ ሩሲያ እና ቻይና እርስ በርስ የሚደጋገፉ እና ለጋራ እድገት የሚተጉ ጥሩ ወዳጅ ሀገራት ናቸው ሲሉ ለሩሲያ አቻቸው ነግረዋቸዋል። የቻይና-ሩሲያ ግንኙነት ጠንካራ ውስጣዊ አንቀሳቃሽ ኃይል እና ልዩ ስትራቴጂካዊ ዋጋ አለው ሲሉም የቻይናው መሪ ተናግረዋል። ፕሬዝዳንቱ የሀገራቱ ግንኙነት በሶስተኛ ወገን ላይ ያልተቃኘ እና ለውጭ ተጽእኖ የተጋለጠ አይደለምም ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የቻይናው ፕሬዝዳንት ሺ ጂንፒንግ እና የሩሲያ አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን በስልክ ማውራታቸውን የቻይና ቴሌቪዥን ዘገበ
የቻይናው ፕሬዝዳንት ሺ ጂንፒንግ እና የሩሲያ አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን በስልክ ማውራታቸውን የቻይና ቴሌቪዥን ዘገበ
Sputnik አፍሪካ
የቻይናው ፕሬዝዳንት ሺ ጂንፒንግ እና የሩሲያ አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን በስልክ ማውራታቸውን የቻይና ቴሌቪዥን ዘገበ ሺ ጂንፒንግ፤ ሩሲያ እና ቻይና እርስ በርስ የሚደጋገፉ እና ለጋራ እድገት የሚተጉ ጥሩ ወዳጅ ሀገራት ናቸው ሲሉ ለሩሲያ አቻቸው... 24.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-24T16:21+0300
2025-02-24T16:21+0300
2025-02-24T16:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የቻይናው ፕሬዝዳንት ሺ ጂንፒንግ እና የሩሲያ አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን በስልክ ማውራታቸውን የቻይና ቴሌቪዥን ዘገበ
16:21 24.02.2025 (የተሻሻለ: 16:44 24.02.2025)
ሰብስክራይብ